ዘርይሁን ታደሰ በ1975 ዓ.ም ተወለደ:: ከታዳጊነቱ ጀምሮ በነበረው የስነጽሁፍ ዝንባሌ ተውኔቶችንና ግጥሞችን ይፅፍ የነበረ መሆኑን ይናገራል። አሁን በግል ስራ ላይ ተሰማርቶ የሚገኘዉ ዘርይሁን ታደሰ ለረጅም ዓመታት የፃፋቸውን ስነግጥሞች በማሰባሰብ “የዘመን ጠብታ” የተሰኘ የግጥም መድበል ለአንባቢያን እነሆ ብሏል።
Download AfroRead app To buy and read the Author book: